A Visual Guide to Geothermal Energy

This infographic teaches you everything you need to know about geothermal energy in less than 5 minutes.


Geothermal is a lesser-known type of renewable energy that uses heat from the Earth’s molten core to produce electricity.

While this unique feature gives it key benefits over solar and wind, geothermal also suffers from high costs and geographic restrictions. Because of this, few countries have managed to produce geothermal energy at scale.

In this infographic, we’ve used a combination of diagrams and charts to give you a high level overview of this sustainable energy source…

Advertisement

George Orwell’s famous  book entitled ‘Animal Farm’ translated into Afaan Oromo

Kitaaba ‘Animal Farm’ jedhu gara Afaan Oromootti hiikee dubbistootaaf bilisaan akka dhiyaatu godhe_ hiikkaa Amenti Bonja [የጆርጅ ኦርዌልን ዝነኛ መጽሐፍ ‘Animal Farm’ ወደ አፋን ኦሮሞ ተርጉሞ በነፃ ለአንባቢያን አቅርቧል_ተርጓሚ አመንቲ ቦንጃ]


አመንቲ ቦንጃ ተወልዶ ያደገው በምስራቅ ሸዋ ውስጥ ቂሌ ዶዮ በምትባል ቦታ ነው። አንደኛ ደረጃ ትምህርቱ ቂሌ ዶዮ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምሯል።

ሁለተኛ ደረጃ ትምርቱን በመቂ ተምሯል። ከዚያም በጅማ ዩንቨርስቲ ሜዲካል ሲማር ዲቪ አግኝቶ ወደ አሜሪካ ተጓዘ።

ወደ አሜሪካ ሄዶ ከጆርጂያ የቴክኖሎጂ ተቋም በኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪ አግኝቷል። ምንም እንኳን መሐንዲስ ቢሆንም፣ ለሥነ ጽሑፍ የነበረው ፍላጎት የጆርጅ ኦርዌልን ዝነኛ መጽሐፍ ‘Animal Farm’ ወደ አፋን ኦሮሞ ተርጉሞ በነፃ ለአንባቢያን አቅርቦታል።

Kitaabii mat-duree isaa “Animal Farm” ykn “Ganda Beeyladootaa” jedhu Afaan Oromootti jijjiiramuun isaa waan guddaadha. Obboo Amente Demissie Bonja hojii boonsaa hojjattan kanaaf guddoo galatoomaa!

Asiin buufadhaa dubbisaa! To download Click on the below button…

Tap Here to read… The Interview: “It feels as if George Orwell wrote about what Oromos continue to go through…”- Translating ‘Animal Farm’ into Afaan Oromoo

የወለጋ ታሪክ ሰነዶች ከ1880ዎቹ እስከ 1920ዎቹ እ.ኤ.አ [Historical Document]


Alessandro Triulzi እና professor Tesema Ta’a Documents for Wollega history(1880s-1920s ) በአረብ አፍሪካ ኦሬንታል የጥናትና ምርምር ትምህርት ክፍል በናፓሊስ ዩኒቪርሲቲ ትብብርና ድጋፍ በ326 ገጽ የታተመ መጽሃፍ ነው።

ይህንን መጽሃፍ ለማግኘት ለአለፊት ሶስት አመታት ብዙ ጥረት አድርጊያለሁ ግን እስከ ዛሬው ቀን አልተሳካልኝም ነበር። መጽሃፊ ምንም እንኳን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ቢታተምም በአልታወቀ ሁኔታ መጽሃፍ ከገቢያ ደብዛው የጠፋ ብቻ ሳይሆን ዩኒቨርሲቲውም መጽሃፊ ተፈላጊ መሆኑ እየታወቀ ድጋሜ ለማሳተም ጥረት አላደረገም። ፕሮፌሰር ተሰማ ታዓን በቤተሰብ በኩል አንድ ኮፒ እንዲሰጡኝ አስጠይቄ እሳቸው ራሳቸው ለማንም የማያውሱት የማይሰጡት አንድ ኮፒ ብቻ መጽሃፊ እንዳላቸው ለማወቅ ቻልኩ። ዛሬ ግን ተሳክቶልኝ ይህንን ታሪካዊ የወለጋ ዶክመንቶችን መጽሃፍ ለማግኘት ችያለሁ ። እስኪ ስለወለጋ ከ1880ዎቹ እስከ 1950ዎቹ ድረስ ስላሉ አንዳንድ ታሪኮችን ላካፍላችሁ።

አፄ ሚኒሊክ በራስ ጎበና ዳጩ ጦር መሪነት ምዕራብ ኦሮሚያን የጊቤ መንግስትንና ወለጋን በኃይል ከተቆጣጠሩና ካስገበሩ በኃላ የወለጋውን ገዥ ደጃዝማች ኩምሳ ሞሮዳን ክርስትና አስጠምቀው የክርስትና አባታቸው ሁነው ስማቸውንም ወደ ገብረእግዚአብሄርነት አስቀይረውት ነበር። ደጃዝማች ኩምሳም ክርስትና ከመጠቃቸው በፊት የአባታቸውን የዋቄፈና እምነት ተከታይ የነበሩ ሲሆን ክርስትና ከተቀበሉ በኃላ በክርስትና አባታቸው እና በነብስ አባታቸው ቄስ በኩል “እስከዛሬ ለነበረብዎት ሃጢያት እግዚአብሔር ይቅር እንዲልዎት የፍልሰታ ፆም እንዲፃሙ” በጥብቅ ተነግሯቸው እያለ በመሃል እምዩ ደጃዝማች ኩምሳን በጾሙ አጋማሽ ወቅት አግኝተዋቸው ” ደጃዝማች ገብረ እግዚአብሄር ፆሙ እንዴት ይዞሃል?” ብለው ሲጠይቋቸው ደጃዝማችም አይ ጃንሆይ “አጓት ባይኖር አንዘልቀውም ነበር” ብለው መለሱላቸው ። ለካ ደጃዝማች ገብረእግዚአብሄር እነ ፍካሬ እየሱስ ታምረ ማርያም የተክልዩ ገድል የመሳሰሉት መጽሃፎች ስጋ: ወተት : ቅቤ አትብሉ እንጅ አጓት አትብሉ የሚል ስላልነበር የፍልሰታን ጦም አጓታቸው እየነፊ ቀን ቀን በእነ እምዩ ዘመዶች ፊት ‘መድኃኒያለምን’ ብለው ይምሉ እና ማታ ማታ በዋቄፈናው ዋቃጉራቻ ስም ይምሉ ይፀልዩ ነበር ይባላል።ደጃዝማች ኩምሳ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ወረራን በዘዴ የተከላከሉ ጀግና ነበሩ።

ስለአንዳንድ ቤተሰቦቻቸውና ስጋ ዘመዶቻቸው ደግሞ ለጠቅላላ እውቀት እንዲሆናችሁ ። ወ/ሮ አስካሌ ጆቴ ልጅ እያሱ ሚላኤልን አግብተው ነበር ። ደጃዝማች ካሳ የሞቲ ጆቴ ቱሉ የልጅ ልጅ ሲሆን የመጀመሪያው የፊንፊኔን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የወለጋ ጠቅላይ ግዛት ገዥ ነበሩ ፣ የመጫና ቱለማ ከፍተኛ ሴት አመራር የነበረችዋ ወ/ሮ አፀደማርያም ሀብተማርያም የደጃዝማች ሀብተማርያም ገብረ እግዘአብሔር (ኩምሳ ሞረዳ) ልጅና የብርጋዴር ጄነራል ሙሉጌታ ቡሊ ሁንዴ ባለቤት ነበረች፡፡ አብዛኛዎቹ የምዕራብ ወለጋ ገዢ የነበረው ደጃዝማች ጆቴ ቱሉና የሌቃ ነቀምቴ ገዢ የነበረው የደጃዝማች ሀብተማርያም ገ/እግዚአብሔር ልጆች፣ ወንዱም ሆነ ሴቱ አብዛኛዎቹ ጋብቻ የፈፀሙት የፓለቲካ ጋብቻ ሲሆን በተለይም ከሸዋ ነገስታት፣መሳፍንትና መኳንንት ጋር ነበር፡፡

Source: ባላምባራስ ነጋሽ Negash Qemant

A related research work is available in .pdf version on Finfinnee University website click on the below button to download:

%d bloggers like this: