
ብላቴን ጌታ ህሩይ ወልደስላሴ በአጼ ምኒሊክ እና በሀይለስላሴ ዘመን ቁንጮ ባለስልጣን ከነበሩ መካከል አንዱ ናቸው። ይህን የብላቴን ጌታ ህሩይ መጽሀፍ ሁሉም ሊያነበው የሚገባ መጽሀፍ ነው፡፡
ገጽ 87 እንዲህ ይላል “….ይህም ዛሬ አዲስ አበባ ተብሎ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የሆነው አገር በዚያ ዘመን ” ፊንፊኔ ” ይባል ነበር፡፡ በቦታው ላይ የነበሩት የገላን እና የአቢቹ ጎሳ ኦሮሞዎች ችግር እንዳይፈጥሩባቸው በማሰብ ንጉስ ሳህለስላሴ አቢቹን ያቀፉ እና የወደዱ በመምሰልና ውስጥ ውስጡን ለርሱ የሚረዱ በማስመሰል እርስ በርስ ያዋጓቸው ጀመር፡፡ሁለቱም ጎሳዎች ሰባት አመት ሙሉ ሲዋጉ ነበር ንጉሱም አብቹን በመርዳትና በማገዝ ገላን ተሸነፈ፡፡ከዚያም በአብቹ ጉልበት ገላንን፣ አዳን፣ ወበሪን ፣ጅሩን፣ዋዩን፣ሰላሌን አድክመው ገባር አደረጉት፡፡.ኦሮሞዎች እርስ በርስ መዋጋት የምኒሊክን ጉልበት አበርትቶ የራሳቸውን ጉልበት አደከመው..”
ገጽ 87
ከታች ባለው ሊንክ መጽሀፉን ማውረድ ትችላላቹ።