የሸገር ሬድዮ በኤፍ.ኤም 102.1  እሁድ መጋቢት 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ጠዋት ከ2-3 ሰዓት በነበረው የምዕራፍ ፕሮግራም ከዶ/ር ደምስ ጋር አድርጎት የነበረውንና ለሕዝብ የቀረበውን በአዲሱ መጽሀፍ ላይ የተደረገውን ቃለ መጠይቅና ምላሽ እርሶም ያዳምጡት

Interview with Dr. Demese Chanyalew

ሐሙስ መጋቢት 9 ቀን 2013 ዓ.ም በዶ/ር ደምስ መጽሐፍ ‹‹ኮርፖራቶክራሲ እና…››  ምረቃ ላይ በኢትዮጵያ ሆቴል ተገኝታችሁ ለታደማችሁ ሁሉ  ከፍ ያለ ምስጋና እናቀርባለን፡፡ በወ/ሮ ማርታ ኃይለማርያም  ፕሮግራም መሪነት፣ በፕሮፌሰር በላይ ስመአኒ እና በአዲስ አበባ ዩኒቭርስቲ የዶክትሬት ትምሀርት እጩ  መኮንን መንገሻ የቀረቡት ትችቶችና ምክረ ሐሳቦች፣ በታዳሚው የተነሱት አስተያየቶች እጅግ በጣም ገንቢና ታዳሚውንም ያረኩ እንደነበር ተረድተናል፡፡ ዶ/ር ደምስንም ለበለጠ ተጨማሪ የመፃፍ ሥራ የሚያነሣሣቸው እንደሚሆን ይታመናል፡፡

 የሸገር ሬድዮ በኤፍ.ኤም 102.1  እሁድ መጋቢት 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ጠዋት ከ2-3 ሰዓት በነበረው የምዕራፍ ፕሮግራም ከዶ/ር ደምስ ጋር አድርጎት የነበረውንና ለሕዝብ የቀረበውን በአዲሱ መጽሀፍ ላይ የተደረገውን ቃለ መጠይቅና ምላሽ እርሶም ያዳምጡት ዘንድ ልከልንዎታል፡፡

የሸገር ሬድዮ ስለ ኮርፖራቶክራሲ አዳማጩ ግንዛቤ ይኖረው ዘንድ ላደረገው  አስተዋፅኦ ከፍተኛ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡

መልካም ጊዜ

ነቃ ሕይወት በየነ

መርሀ-ግብር ሥራ አስኪያጅ

ደማር ኢትዮ-አፍሪክ

Interview with Dr. Demese Chanyalew
Advertisement

Author: Mulugeta Woldetsadik, Librarian/Information Professional at Hawassa University (HU), Ethiopia

Mulugeta Woldetsadik, Librarian/Information Professional @ Hawassa University, , Sidama Region, Ethiopia

Leave a Reply

Please log in using one of these methods to post your comment:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

%d bloggers like this: